የኢትዮጵያ የዝናም ምንጮች፣

የዕለት- ከዕለት ዓለም አቀፍ የአየር ጠባይ መዝጋቢዎች ፤በዓለም ዙሪያ ስለተለያዩ ከተሞችና አካባቢዎች የሙቀት መጠን መግለጽ አይሳናቸውም። ለምሳሌ ያህል፤ የኢትዮጵያ መዲና ፣ አዲስ አበባ ፤ ዛሬ ያለው የሙቀት መጠን ፣ ቢበዛ 19 ዲግሪ ሴንቲግሬድ ነው።