የድርቁ መዘዝ እና የዓ/አቀፍ ድርጅቶች ጥረት

የኢትዮጵያ መንግስት በምስራቅ ኢትዮጵያ በተከሰተው አሳሳቢ ድርቅ የምግብ ርዳታ የሚያስፈልገውን አራት ነጥብ አምስት ሚልዮን ህዝቡን ለመመገብ ይችል ዘንድ ትናንት የርዳታ ጥሪ አቀረበ።