የካናዳዋ ቶሮንቶ ከተማ የመጪውን አመት 2016 በሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያውያን የእግርኳስ ፌስትቫል እንደምታዘጋጅ ESFNA አስታወቀ::ከአስረአመስት አመት በኋላ የቶሮንቶ ከተማ ይህን ፌስትቫል ስታዘጋጅ የመጀመሪያዋ ሲሆን በሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያውያን የእግር ኳስ ማህበር ደስታውን ገልጾ በቶሮንቶ ኢትዮጵያውን ኩራት እንደሚሰማው ተናግሯል:: ማንኛውንም የጉዞ እና የፕሮግራሙን …

ቶሮንቶ የመጪው አመት 2016 በሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያውያን የእግር ኳስ ፌስትቫል ታስተናግዳለች:: Read more »