ከ200 በላይ ተሳፋሪዎችን ይዞ በሲናይ በረሃ ሲጓዝ የነበረው የሩሲያ አውሮፕላን መከስከሱን የግብፅ ጠቅላይ ሚኒስትር ተናግረዋል።ኤር ባስ ኤ-321 የተሰኘው ይህ አውሮፕላን ከቀይ ባህሩ የሻርማል ሼክ ሪሶርት በመነሳት ወደ ሩሲያ እያቀና ነበር ። የአውሮፕላኑን መሰወር አስመልክቶ የተለያዩ መላምቶች ሲሰጡ ቆይተው፥ ቢቢሲ በሰበር …

ከ200 በላይ ተሳፋሪዎችን ይዞ ሲጓዝ የነበረው የሩሲያ አውሮፕላን መከስከሱ ተነገረ። Read more »