“የህዝበ-ሙስሊሙ መፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴ” አባላትንም ፍቱልን! (አፈንዲ ሙተቂ) – === የዞን ዘጠኝ ብሎገሮች በመፈታታቸው ደስ ብሎናል፤ ፍርድ ቤቱን ለዚህ ጥሩ ስራው እናመሰግነዋለን፡፡ ሆኖም “የህዝበ-ሙስሊሙ መፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴ” አባላት ያለ ጥፋታቸው ጥፋተኞች መባላቸው እስከ አሁን ድረስ እያሳዘነን ነው፤ በርካቶችም እያለቀሱ ነው፤ …

“የህዝበ-ሙስሊሙ መፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴ” አባላትንም ፍቱልን! (አፈንዲ ሙተቂ) Read more »