በትናንትናው ዕለት በእስራኤል ሃገር ከአሜሪካ ኤምባሲ ፌት ለፊት የተደረገው ሰላማዊ ሰልፍ በተሳካ ሁኔታ እንደተካሄደና በተለያዩ ፍከራዎች ደምቆ ውሏል ከተሰሙት መፈክሮችም መካከል ” ኢትዮጵያ አትቆረስም ” አሜሪካ እርዳታሽን ለወያኔ መንግስት አቁሚ” የኦሮሞ ተማሪዎች ላይ የሚደርሰው ግፍ ይቁም” ወያኔ ገዳይ መንግስት ነው …

በእስራኤል ሃገር ከአሜሪካ ኤምባሲ ፌት ለፊት የተደረገው ሰላማዊ ሰልፍ በተሳካ ሁኔታ እንደተካሄደና በተለያዩ ፍከራዎች ደምቆ ውሏል Read more »