የአክሰስ ሪል ስቴት መሥራችና የቦርድ አባል አቶ ኤርሚያስ አመልጋ ከ127 ቀናት እስር በኋላ ግንቦት 8 ቀን 2008 ዓ.ም. ምሽት ላይ ተፈቱ፡፡
Ermias Amelga – የአክሰስ ሪል ስቴት መሥራችና የቦርድ አባል አቶ ኤርሚያስ አመልጋ፣ በተጠረጠሩባቸው ሁለት ክሶችና በተመሠረተባቸው አንድ ክስ የተጠበቀላቸውን 1.1 ሚሊዮን ብር ዋስትና በማስያዝ፣ ከ127 ቀናት እስር በኋላ ግንቦት 8 ቀን 2008 ዓ.ም. ምሽት ላይ ተፈቱ፡፡ አቶ ኤርሚያስ ጥር 2 …