ንቅናቄያችን የተቋቋመበት ዋነኛ አላማ የአማራን ህዝብ ህልውና መታደግ ነው።በመሆኑም አሁን በመላው ኢትዮጵያ በአማራው ላይ የሚደርሰው የዘር ማጥፋት ወንጀል ሽፋን እየተሰጠው ከመቼውም በላቀ ሁኔታ ተጠናክሮ በመቀጠሉ የሚከተሉትን አቋም እንድንይዝ አስገድደውናል። ፩- በመላው ኢትዮጵያ የሚገኝ የአማራ ተወላጅ እራሱን ከጥቃት ለመከላከል እርምጃ ቢወስድ …

ከአማራ‬ ዴሞክራሲያዊ ሃይል ንቅናቄ የተሰጠ ወቅታዊ መግለጫ Read more »