በኦሮሚያ ክልል አዋሽ ቢሾላ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ካምፕ ለሁለት ወራት የመሠረታዊ ውትድርናና ፖለቲካዊ ሥልጠና ሲወስዱ ለነበሩ የክልሉ የመንግሥት አመራሮች አቀባበል ለማድረግ ከተለያዩ የማኅበረሰብ ክፍሎች ከ500 ብር ጀምሮ በግዳጅ መዋጮ እንደተሰበሰበ ዋዜማ ሠምታለች። አመራሮቹ፣ ሥልጠናውን አጠናቀው ትላንት ወደየመጡባቸው አካባቢዎች መመለሳቸውን ዋዜማ ተረድታለች። …

በኦሮሚያ ከተለያዩ የማኅበረሰብ ክፍሎች ከ500 ብር ጀምሮ በግዳጅ መዋጮ ተሰበሰበ Read more »

ከእስራኤል እና ከኢራን ጦርነት ባሻገር . . . ከእስራኤል እና ኢራን ጦርነት ጋር ተያይዞ ከሚነሱ ስጋቶች ውስጥ አንዱ ኢራን ምናልባት የሆርሙዝ ሰርጥን ልትዘጋ ትችላለች የሚለው አንዱ ነው። የሆርሙዝ ሰርጥ ምንድን ነው? የሆርሙዝ ሰርጥ አለማችን ላይ ወሳኝ ከሚባሉ የንግድ መተላለፊያዎች ውስጥ …

ከእስራኤል እና ከኢራን ጦርነት ባሻገር . . . Read more »