በደባርቅ ዩኒቨርስቲ የተከሰተው ምንድነው?
በደባርቅ ዩኒቨርስቲ የተከሰተው ምንድነው? “ጥያቄያችን ፖለቲካዊ አይደለም። ራበን፣ ምግብ ስጡን ነው ያልነው። ግዜ ጠብቀው ያለውን ችግር ያስረዱ ሴቶችን ጨምሮ 17 ሰው ነው አፍሰው የወሰዱት” ተጨማሪ ያንብቡ: https://meseretmedia.org/p/da9
በደባርቅ ዩኒቨርስቲ የተከሰተው ምንድነው? “ጥያቄያችን ፖለቲካዊ አይደለም። ራበን፣ ምግብ ስጡን ነው ያልነው። ግዜ ጠብቀው ያለውን ችግር ያስረዱ ሴቶችን ጨምሮ 17 ሰው ነው አፍሰው የወሰዱት” ተጨማሪ ያንብቡ: https://meseretmedia.org/p/da9
የአርሲ ኦርቶዶክሳውያን ጉዳይ ለአሜሪካ መንግሥት ቀረበ ====== ( Adebabay ሚዲያ ሕዳር 30/2018 ዓ.ም):- ባለፉት ሁለት ዓመታት በአርሲ “የተቃጠሉ ቤተሰቦችን፣ በግፍ የተገደሉ ካህናትንና ምእመናንን፣ የወደሙ አብያተ ክርስቲያናት እና ለመኖር የሚታገሉ ኦርቶዶክሳውያንን የሰነድ ማስረጃ ለአሜሪካ የዓለም አቀፍ የሃይማኖት ነጻነት ቢሮ (U.S. Office …
በኢትዮጵያ በጋዜጠኞች ላይ የሚደርሰው ፖለቲካዊ ጫናና የደኅንነት ሥጋት ከፍ ማለቱ በጥናት ተመላከተ የኢትዮጵያ ጋዜጠኞች ባለፉት አምስት ዓመታት ከፍ እያለ በመጣ የፖለቲካዊ ጫና ግፊት፣ ግለ ሳንሱር፣ እንዲሁም እየከፋ በመጣ የደኅንነት ሁኔታ ውስጥ እየሠሩ እንደሚገኙ፣ የወርልድስ ኦፍ ጆርናሊዝም… https://ethiopianreporter.com/148548/
“እጅ ይሰጣሉ ያላችኋቸው የፋኖ አመራሮች እስካሁን ለምን አልሰጡም?” የተሐድሶ ኮሚሽኑ! ከብሔራዊ ተሐድሶ ኮሚሽን፡ በምክትል ኮሚሽነሩ ብርጋዲየር ጄነራል ደርቤ መኩሪያ የተፈረመ የማስጠንቀቂያ ደብዳቤ ለነ ማስረሻ ሰጤ ተሰቷቸዋል። ደብዳቤው “እጅ ይሰጣሉ ያላችኋቸው የፋኖ አመራሮች እስካሁን ለምን አልሰጡም?” የሚል ነው። የተሐድሶ ኮሚሽኑ “እጅ …
በብርጋዲየር ጄነራል ደርቤ መኩሪያ የተፈረመ የማስጠንቀቂያ ደብዳቤ ለነ ማስረሻ ሰጤ ተሰቷቸዋል። Read more »
“የአፋር ሕዝብ በፌድራል መንግስት ተብዬው ስፖንሰርነት የተከፈተበተ ወረራ እንዲቀለበስ እየሰራን እንገኛለን” የአፋር ብሔራዊ አንድነት አብዮታዊ ግንባር (ኡጉጉሞ) ከአፋር ብሔራዊ አንድነት አብዮታዊ ግንባር (ኡጉጉሞ) የተሰጠ ወቅታዊ መግለጫ! የአፋር ብሔራዊ አንድነት አብዮታዊ ግንባር (ኡጉጉሞ) ባለፉት አንድ አመት አስደናቂና አመርቂ የመደራጀትና የማደራጀትን ሥራዎችን …
ከአፋር ብሔራዊ አንድነት አብዮታዊ ግንባር (ኡጉጉሞ) የተሰጠ ወቅታዊ መግለጫ! Read more »
ህዳር 26፣ 2018 (ዲሰምበር 5፣2025) በነፃነት የመሰብሰብን መብት በማፈን የሚፀና ሥርዓት አይኖር፤ ብልጽግናም ራቁቱን ቀርቷል! ኢህአፓ ህጋዊና መሰረታዊ መብቱን በመጠቀምና ህጋዊ መንገድን በመከተል አዲስ አበባ ላይ ለህዳር 27፣ 2018 (December6, 2025) የህዝብ ስብሰባ ለማድረግ ዝግጅቱን ሁሉ አጠናቆ እንደነበር በሰፊው ይታወቃል። …
በነፃነት የመሰብሰብን መብት በማፈን የሚፀና ሥርዓት አይኖር፤ ብልጽግናም ራቁቱን ቀርቷል! (ኢህአፓ) Read more »
ከአማራ ማህበር በሎሳንጀለስ የተሰጠ መግለጫ
ፋኖ የብልፅግናው ቡድን ቁልፍ የመረጃና ደህንነት አባላት የነበሩ አራት ሰላዮች ላይ እርምጃ መውሰዱን አስታወቀ። የምድር ኃይል እና የአየር ኃይል በሙሉ አቅሙ ካሰለፈው የብልፅግና አገዛዝ ጋር ገጥሞ ድል እየተቀዳጀ የሚገኘው የፋኖ ኃይል፡ አሁን ደግሞ የዚኸው ፀረ አማራ አገዛዝ ቁልፍ የመረጃና ደህንነት …
ፋኖ የብልፅግናው ቡድን ቁልፍ የመረጃና ደህንነት አባላት የነበሩ አራት ሰላዮች ላይ እርምጃ መውሰዱን አስታወቀ። Read more »
የአፋብኃ እና የአፋሕድ የአንድነት ጉዞ እየሰመረ መሆኑ ተሰምቷል። ሁለቱም ድርጅቶች “ለአንድ ዓላማ እየታገልን በተናጠል የምናደርገው ጉዞ ከጥቅሙ ጉዳቱ እያመዘነ በመሆኑ፡ አንድነታችን ለአማራ ህዝብ ነፃ መውጣት አማራጭ የሌለው ብቸኛ መንገዳችን ነው” በሚል በቅርቡ አንድነታቸውን እንደሚያበስሩ ነው የተሰማው። የሁለቱ ድርጅቶች ወደ አንድ …
ታላቁ የሕዳሴ ግድብን በተመለከተ ከኢትዮጵያ ጋር “ተጨማሪ ውይይት” እንደማይደረግ የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ባድር አብዲላቲ ለቢቢሲ ተናገሩ። ከቢቢሲ ፎከስ ኦን አፍሪካ ጋር ቃለ ምልልስ ያደረጉት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ፤ ላለፉት 13 ዓመታት የተደረጉ ውይይቶች “አንዳችም መፍትሔ” አላመጡም ብለዋል። የሕዳሴ ግድቡ ከተመረቀ …
ግብፅ የሕዳሴ ግድቡን በተመለከተ ከኢትዮጵያ ጋር “ተጨማሪ ውይይት” እንደማታደርግ አስታወቀች Read more »
ከፍተኛ መጠን ያለው ገንዘብን ሰውራዋል የተባሉ በርካታ የስፖርት አወራራጅ ድርጅቶች ባለቤቶች እና ተባባሪዎቻቸው በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት አስታወቀ። ተቋሙ እንዳለው ግለሰቦቹ ለመንግሥት ገቢ መሆን የነበረበትን ከ100 ቢሊዮን ብር በላይ በመሰወር ወንጀል ተጠርጥረው ነወ የተያዙት። በተወሰደው እርምጃ በደኅንነት …
ከ100 ቢሊየን ብር በላይ ሰውረዋል የተባሉ 24 የስፖርት አወራራጆች በቁጥጥር ሥር ዋሉ Read more »
በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ወለጋ ዞን፣ ጅማ አርጆ ወረዳ ታጣቂዎች በፈጸሙት ጥቃት አንድ ዐቃቤ ሕግ ሲገደል፣ ሦስት የሕግ ባለሙያዎች ደግሞ ታግተው መወሰዳቸውን የኦሮሚያ ዐቃቢያን ሕግ ማኅበር አስታወቀ። ለደኅንነታቸው በመስጋት ስማቸው እንዳይገለጽ የፈለጉ የኦሮሚያ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ቢሮ አንድ ባልደረባ ለቢቢሲ እንደተናገሩት …
በምሥራቅ ወለጋ ታጣቂዎች በፈጸሙት ጥቃት አንድ ዐቃቤ ሕግን ሲገድሉ፣ አራቱን አግተው ወሰዱ Read more »
በሐረርጌ እና በዙሪያዋ ላሉ አርሶ አደሮች ጫት ዋነኛ የገቢ ምንጭ ነው። ጫትን ከማምረት አንስቶ ወደ ውጭ አገራት እስከመላክ ባለው ሒደት ውስጥ የሚሳተፉ በርካቶች ናቸው። በአካባቢው ጫት የውጭ ምንዛሬ ምንጭም ነው። ባለፉት ሁለት ዓመታት ፍተሻ የሚደረግባቸው ጣቢያዎች ቁጥር እንዲሁም እነዚህን የፍተሻ …
በአርበኛ ምሬ ወዳጆ የሚመራው ምኒልክ ዕዝ እና በአርበኛ መከታው ማሞ የሚመራው ሸዋጠቅላይ ግዛት ዕዝ በጋራ በካሄዱት ውጊያ ታላቅ ድል መጎናፀፋቸው ተሰምቷል። በአይነቱ ለየት ያለ ወንድማማችነትና አንድነት የታየበት ጥምረት ተፈጥሮ፡ በአገዛዙ ሰራዊት ላይ ጠንካራ እርምጃ እየተወሰደ መሆኑ ታውቋል። ሁለቱ ኃያል ዕዞች …