Category: ፖለቲካ
የትግራይ ተወላጆች በአዲስ አበባ በዘፈቀደ እየታሰሩ ነው
” ለምሳሌ የካ ክፍለ ከተማ ወደ 100 የሚሆኑ ሰዎች መታሰራቸውን በማስረጃዎች አረጋግጠናል፤ ወደ ቦሌ ወደ 200 የሚሆኑ አሉ ” – ድርጅቱ ” ቅድሚያ ለሰብዓዊ መብቶች ኢትዮጵያ ” የመብት ተሟጋች የተሰኘው ድርጅት፣ ” የትግራይ ተወላጆች በአዲስ አበባ በዘፈቀደ እየታሰሩ ነው ” …
ሰክረው መኪና ሲነዱ ከኮሪደር ልማቱ ኤክስካቫተር ጋር የተጋጩት የአብይ አሕመድ ሚኒስትር በጽኑ ሕሙማን ክፍል ውስጥ ናቸው
የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶር)፣ ባለፈው ሳምንት እሑድ ከደረሰባቸው ከባድ የመኪና አደጋ ጋራ በተያያዘ ላለፉት 6 ቀኖች በኢትዮ-ጠቢብ ሆስፒታል በጽኑ ሕሙማን ክፍል (አይሲዩ) የሕክምና ክትትል እየተደረገላቸው መሆኑን ዋዜማ ስምታለች። ምንጮቻችን ሚኒስትሩ በወቅቱ በአልኮል መጠጥ ተጽዕኖ …
ሰክረው መኪና ሲነዱ ከኮሪደር ልማቱ ኤክስካቫተር ጋር የተጋጩት የአብይ አሕመድ ሚኒስትር በጽኑ ሕሙማን ክፍል ውስጥ ናቸው Read more »