ልማታዊው ቀልድ
ልማታዊው ቀልድ
————————
–ኢትዮጵያ ውስጥ አንዲት ሴት … አንዱን
ወንድ “3500 ብር
ሰረቀኝ ” ብላ ትከሰዋልች :: ተከሳሹም
ፍርድ ቤት ቀርቦ የተባለውን ገንዘብ መስረቁን
ያምናል ::
የሰረቀበትን ምክንያትም ሲያስረዳ ደግሞ
“3500ቱ ብር ላይ ከራሴ 1500 ብር
ጨምሬበት … የአባይ
ግድብ ቦንድ ገዛሁበት ” ብሎ ያስረዳል ::
የህንን የሰሙት ‘”ልማታዊ ” ዳኛ …አንተ
“ልማታዊ ሌባ “
ስለሆንክ … በነጻ ተለቀሀል … ከሳሽህ
ደግሞ “የልማት አደናቃፊ ” ስለሆነች
እንድትታሰር ወስነናል ‘
ብለው “ልማታዊ ” ውሳኔአቸውን አሰሙ::