የ500 ሺሕ ሜትሪክ ቶን የማዳበሪያ ግዥ ጨረታ ዛሬ ይከፈታል
(በውድነህ ዘነበ)
በግብርና ገጠር ልማት ሚኒስቴር ሥር የሚገኘው የግብርና ግብዓት አቅራቢ ኢንተርፕራይዝ ያወጣው የ500 ሺሕ ሜትሪክ ቶን ማዳበሪያ ግዢ ጨረታ ዛሬ ይከፈታል፡፡
በግብርና ገጠር ልማት ሚኒስቴር ሥር የሚገኘው የግብርና ግብዓት አቅራቢ ኢንተርፕራይዝ ያወጣው የ500 ሺሕ ሜትሪክ ቶን ማዳበሪያ ግዢ ጨረታ ዛሬ ይከፈታል፡፡