የቫንኩቨር ኢትዮጵያዊያን ተደስተዋል

 

ቤተክርስቲያናቸውቋሚቤተመቅደስአግኝታለች

በጥቅምት 2009 .. የብሪቲሽ ኮሉምቢያ ጠቅላይ ፍርድቤት 1990ዎቹ መጀመሪያ በሊቀካህናት ምሳሌ እንግዳ ቤተክርስቲያን ስር፡በነአቡነ ዜናማርቆስ ቡራኬ የተመሰረተውን የቫንኩቨር ቅድስት ማርያም ቤተክርትስቲያን አንስቶ ወደ ኢህአዴግ ለሚያጋድለው ስብስብ እንዲሰጥ ሲወስን፡ በስደተኛው ሲኖዶስ ስር የሚገኙ የቫንኩቨር ማርያም ልጆች አዝነው ነበር። የፍርድ ቤቱ ክርክር ሂደት በወቅቱበ ኢትዮጵያ ዛሬና በሌሎች ድረገጾች ላይ ተዘግቧል።ልምዱ ለሌሎችም ይጠቅም ዘንድ ወደፊትም እናትትበታለን።

ሙሉውን አስነብበኝ …