ሠዎች ለሠዎችና የአጣሪዉ ድርጅት ዉሳኔ

«ሒሳብ ተጭበርብሯል የሚለዉን ወቀሳ የሚያረጋግጥ መረጃ አለገኘንም። በዕርዳታ የተሰበሰበ ገብዘብ ተጭበርብሯል የሚለዉን ወቀሳ የሚያረጋግጥ መረጃም አላገኘንም።»