በአሸባሪነት የተወነጀሉ የፖለቲካ ድርጅቶች ነቀፌታ

የኢትዮጵያ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባለፈው ማክሰኞ በአሸባሪነት ከወነጀላቸው የፖለቲካ ድርጆች ሶስቱ ውንጀላውን ነቀፉ ።