የደርግ የደኅንነት ሚኒስትር የቀብር ሥርዓት ተፈጸመ Ethiopian Reporter June 8, 2011 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics በደርግ ዘመን የኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ (ኢሕዲሪ) የአገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር የነበሩት ኮሎኔል ተስፋዬ ወልደ ሥላሴ ቀብር ትናንት በኮተቤ ገደራ ኪዳነ ምሕረት ቤተ ክርስቲያን ተፈጸመ፡፡