አሥር ከፍተኛ የደርግ ባለሥልጣናት ይፈታሉ Ethiopian Reporter June 8, 2011 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics በዘር ማጥፋት ወንጀል ከተከሰሱት 23 ከፍተኛ የደርግ ባለሥልጣናት መካከል 20 ዓመት የታሠሩት አሥር ከፍተኛ የደርግ ባለሥልጣናት ይፈታሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡