ግብፅና የተቃውሞው ግለት፣

የቀድሞው የግብፅ ፈላጭ ቆራጭ መሪ ሆስኒ ሙባረክ፤ በየካቲት ወር 2003 ዓ ም ፤ ሦስት ሳምንት ገደማ በተካሄደ ብርቱ ህዝባዊ አመጽ፣ ከሥልጣን ከተወገዱ ወዲህ፤ በካይሮና በተለያዩ የአገሪቱ ከተሞች፣ ትናንት እጅግ በሚሊዮን የሚቆጠር ህዝብ