የፕሬዚደንት ኦባማ የደቡብ አፍሪቃ ጉብኝት
በሴኔጋል የሁለት ቀናት ይፋ ጉብኝት ያጠናቀቁት የዩኤስ አሜሪካ ፕሬዚደንት ባራክ ኦባማ ትናንት ምሽት ደቡብ አፍሪቃ ገብተዋል። ይሁንና፣ የቀድሞው የደቡብ አፍሪቃ ፕሬዚደንት ኔልሰን ማንዴላ በጠና የታመሙበት ሁኔታ በፕሬዚደንት ኦባማ ጉብኝት ላይ ጥላ አጥሎበታል።
በሴኔጋል የሁለት ቀናት ይፋ ጉብኝት ያጠናቀቁት የዩኤስ አሜሪካ ፕሬዚደንት ባራክ ኦባማ ትናንት ምሽት ደቡብ አፍሪቃ ገብተዋል። ይሁንና፣ የቀድሞው የደቡብ አፍሪቃ ፕሬዚደንት ኔልሰን ማንዴላ በጠና የታመሙበት ሁኔታ በፕሬዚደንት ኦባማ ጉብኝት ላይ ጥላ አጥሎበታል።