የኢትዮጵያ እ/ኳስ ፌዴሬሽን ውሳኔ

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ትናንት ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባው የላዕላይ አመራር ኮሚቴው በጠቅላላ የፊታችን መስከረም ሥልጣኑን እንደሚለቅ የፌዴሬሽኑ ፕሬዚደንት አቶ ሳህሌ ገብረማርያም አስታወቁ።