የኢትዮጵያ እ/ኳስ ፌዴሬሽን ውሳኔ
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ትናንት ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባው የላዕላይ አመራር ኮሚቴው በጠቅላላ የፊታችን መስከረም ሥልጣኑን እንደሚለቅ የፌዴሬሽኑ ፕሬዚደንት አቶ ሳህሌ ገብረማርያም አስታወቁ።
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ትናንት ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባው የላዕላይ አመራር ኮሚቴው በጠቅላላ የፊታችን መስከረም ሥልጣኑን እንደሚለቅ የፌዴሬሽኑ ፕሬዚደንት አቶ ሳህሌ ገብረማርያም አስታወቁ።