የዚምባባዌ ምርጫ መተላለፍ
የዚምባብዌን የፕሬዚደንታዊ እና ምክር ቤታዊ ምርጫ ቀነ ቀጠሮ በተመለከተ ውዝግብ ተፈጥሮዋል። የሀገሪቱ ሕገ መንግሥታዊ ፍርድ ቤት ምርጫው ቢዘገይ እስከ ሐምሌ ፣ 2013 ዓም እንዲካሄድ ከአንድ ሣምንት በፊት ውሳኔ አሳልፎ ነበር።
የዚምባብዌን የፕሬዚደንታዊ እና ምክር ቤታዊ ምርጫ ቀነ ቀጠሮ በተመለከተ ውዝግብ ተፈጥሮዋል። የሀገሪቱ ሕገ መንግሥታዊ ፍርድ ቤት ምርጫው ቢዘገይ እስከ ሐምሌ ፣ 2013 ዓም እንዲካሄድ ከአንድ ሣምንት በፊት ውሳኔ አሳልፎ ነበር።