ብቸኛዋ አይሮፕላን አብራሪ ምሩቅ

የኢትዮጲያ አየር መንገድ ተቀጥራ ለመስራት በዝግጅት ላይ ናት። ወጣት ሰላም ተስፋዬ። «የኢትዮጵያ ኤርላይንስ አቪዬሽን አካዳሚ »በቅርቡ አሰልጥኖ በአይሮፕላን አብራሪነት ካስመረቃቸው አንዷ ናት።