አንድ ኪሎ ሥጋ በ90 ብር መሸጥ ተጀመረ

በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ ልኳንዳ ነጋዴዎች ከትናንት ጀምሮ አንድ ኪሎ ሥጋ በ90 ብር ሒሳብ እንዲሸጡ መፈቀዱን የልኳንዳ ነጋዴዎች ማኅበር ሊቀመንበር አስታወቀ፡፡