ኢትዮጵያ፥ የተቃዉሞ ሠልፍ ጅምር፥ ዉጤቱና ቀጣይነቱ
የኢትዮጵያ በጣሙን የአዲስ አበባ አዉራ ጎዳኖች ከ1997 ወዲሕ ለመጀመሪያ ጊዜ መንግሥትን የሚቃወሙ ሠልፈኞችን አደባባይ ወጥተዉባቸዋል።-አንድ ሠልፉ በሠላም ተጀምሮ በሠላም ተጠናቅቋል።
የኢትዮጵያ በጣሙን የአዲስ አበባ አዉራ ጎዳኖች ከ1997 ወዲሕ ለመጀመሪያ ጊዜ መንግሥትን የሚቃወሙ ሠልፈኞችን አደባባይ ወጥተዉባቸዋል።-አንድ ሠልፉ በሠላም ተጀምሮ በሠላም ተጠናቅቋል።