ኢትዮጵያ የግብፅን ማስጠንቀቂያ ማጣጣሏ
ኢትዮጵያ በዓባይ ወንዝ ላይ የጀመረችው ግዙፍ የህዳሴ ግድብ ለግብፅ የሚደርሰውን የውኃ ፍሰት የሚቀንስ ከሆነ ግብፅ በሁሉም አማራጮች እንደምትጠቀም ያሰማቸውን ማስጠንቀቂያ ኢትዮጵያ « የሥነ አዕምሮአዊ ጦርነት » ስትል በማጣጣል፣ በሚሰነዘርባት ማንኛውም ርምጃ አንፃር ራስዋን እንደምትከላከል አስታውቃለች።
ኢትዮጵያ በዓባይ ወንዝ ላይ የጀመረችው ግዙፍ የህዳሴ ግድብ ለግብፅ የሚደርሰውን የውኃ ፍሰት የሚቀንስ ከሆነ ግብፅ በሁሉም አማራጮች እንደምትጠቀም ያሰማቸውን ማስጠንቀቂያ ኢትዮጵያ « የሥነ አዕምሮአዊ ጦርነት » ስትል በማጣጣል፣ በሚሰነዘርባት ማንኛውም ርምጃ አንፃር ራስዋን እንደምትከላከል አስታውቃለች።