የአዲስ አበባው ሰላማዊ ሰልፍ እና ወጣቱ DW Amharic June 7, 2013 Tagged with addis ababa, Amharic, business, economy, election, Ethiopia, Ethiopians, export, health, immigration, import/export, market, money transfer, politics, scholarship የሰማያዊ ፓርቲ ባለፈው እሁድ የጠራው የተቃውሞ ሰልፍ ከምርጫ 97 ወዲህ የተካሄደ ትልቁ ሠላማዊ ሰልፍ ነው ። በዚህም ሰልፍ ላይ በርካታ ወጣቶች ተገኝተዋል።