የኬንያ ተከሳሽ ፖለቲከኞች

አዲሱ ዕቅድ ግን አዲስ ተቃዉሞ ገጥሞታል።ተቃዋሚዉ።ለተበዳዮች የሚቆረቆረዉ ዓለም አቀፍ የሕግ-ባለሙያዎች ኮሚሽ ነዉ፥ የኮሚሽኑ ባልደረባ ወይዘሮ ስቴላ ንዲራንጉ እንደሚሉት ፍርድ ቤቱ ኬንያ ወይም ታንዛኒያ የሚያስችል ከሆነ በከፍተኛዉ የመንግሥት ሥልጣን ላይ የሚገኙት ተከሳሾች የፍርዱን ሒደት በቀላሉ ተፅዕኖ ሳያርፉበታል