የሶሪያ ጥፋትና የዲፕሎማሲዉ ምስቅልቅል

ኒዮርክ ታይምስ የተሰኘዉ የዩናይትድ ስቴትስ ጋዜጣ ባለፈዉ መጋቢት አዋቂዎችን ጠቅሶ እንደዘገበዉ በዩናይትድ ስቴትስ የስለላ ድርጅት ሲ አይ ኤ ድጋፍ፥ በሳዑዲ አረቢያና በቀጠር ገንዘብ እየተሸመተ በቱርክ በኩል ለሶሪያ አማፂያን የታደለዉ ጦር መሳሪያ ከሰወስት ሺሕ አምስት መቶ ቶን ይበልጣል