የሶሪያ ጥፋትና የዲፕሎማሲዉ ምስቅልቅል
ኒዮርክ ታይምስ የተሰኘዉ የዩናይትድ ስቴትስ ጋዜጣ ባለፈዉ መጋቢት አዋቂዎችን ጠቅሶ እንደዘገበዉ በዩናይትድ ስቴትስ የስለላ ድርጅት ሲ አይ ኤ ድጋፍ፥ በሳዑዲ አረቢያና በቀጠር ገንዘብ እየተሸመተ በቱርክ በኩል ለሶሪያ አማፂያን የታደለዉ ጦር መሳሪያ ከሰወስት ሺሕ አምስት መቶ ቶን ይበልጣል
ኒዮርክ ታይምስ የተሰኘዉ የዩናይትድ ስቴትስ ጋዜጣ ባለፈዉ መጋቢት አዋቂዎችን ጠቅሶ እንደዘገበዉ በዩናይትድ ስቴትስ የስለላ ድርጅት ሲ አይ ኤ ድጋፍ፥ በሳዑዲ አረቢያና በቀጠር ገንዘብ እየተሸመተ በቱርክ በኩል ለሶሪያ አማፂያን የታደለዉ ጦር መሳሪያ ከሰወስት ሺሕ አምስት መቶ ቶን ይበልጣል