የገዋኒ ወረዳ ግጭትና ነዋሪዎቹ

ችግሩ ግን በልማዱ ፌደራል የሚባለዉ የኢትዮጵያ ፌደራላዊ መንግሥት የሚቆጣጠረዉ ፖሊስ የሚፈፅመዉ-መስራት ካለበት መቃረኑ ወይም እንዲሰራ የሚገባዉን መስራት ባለበት ሥፍራ ሥፍራ አለመስራቱ እንጂ።