ኤርትራ በካናዳ ተቆጣች

ቶሮንቶ የሚገኙትን የኤርትራ ጠቅላይ ቆንሲል በአንድ ሣምንት ጊዜ ውሰጥ ከሃገር እንዲወጡ በማዘዝ የካናዳ መንግሥት የወሰደውን እርምጃ የኤርትራ መንግሥት በብርቱ እንደሚያወግዝ አስታውቋል፡፡