ካንሰርን የመካለክል ስልት

ካንሰር በየዓመቱ የ50 ሺህ ሰዎችን ህይወት እንደሚቀጥፍ መረጃዎች ያመለክታሉ። የዘርፉ ባለሙያዎች እንደሚሉት ከ50 ዓመት እድሜ በላይ የሚገኙ ሰዎች አስቀድመዉ ምርመራ የማድረግ ልምድ ቦኖራቸዉ ኖሩ ከተጠቀሰዉ ቁጥር 60 በመቶዉ የሚሆነዉን ህይወት ማትረፍ ይቻል ነበር።