ኤርትራ ሃያኛ የነፃነት በዓሏን አከበረች

“ካለፉት 15 ዓታት ወዲህ የነበረው ፀረ-ውጥን ጨዋታ…” ያሉት ክስተት “ፀረ-ሉአላዊቷ ሃገር ግንባታ” ነበር ሲሉ የኤርትራ ፕሬዚዳንት ኢሣያስ አፈወርቂ አስታወቁ፡፡