ዶ/ር አበራ ጀምበሬ ትዝታዬና መጽሐፉ

ዶ/ር አበራ ጀምበሬ
ዶ/ር አበራ ጀምበሬ

ከመዝገብ ቤት ሠራተኛነት እስከ ሚንስትሮች ምክር ቤት ዋና ጸሐፊነት

ወለላዬ (ከስዊድን)

ዛሬ ብቻ ኖረው – በዛሬ ያልቀሩ

ነገንም አስበው – ለነገ የሠሩ
ለራሳቸው ሳይሆን – ለህዝብ የኖሩ
ግዴታ ሆነና ሞት – ቢሆን ዕጣቸው
ሲበራ ይኖራል – አይጠፋም ሐቃቸው

ግጥም – አስራት ዳምጠው

በስድስተኛ ዓመቴ መጨረሻ ግድም አንድ ቀይ እንግዳ እቤታችን መጣ። ከናትና አባቴ ጋር ሆኜ ከሰውየው ጋር የመቀመጥ እድል አገኘሁ። ቀዩ ሰውዬ ሳቂታ ፊት፣ የሚቁለጨለጩ አይኖች፣ ሰልካካ አፍንጫና፣ የሞሉ ጉንጮች አሉት።ያም ሆኖ ሙሉ ፊቱ ስትታይ አነስተኛ ነች።

ሙሉውን አስነብበኝ …