የአውሮፓ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ

የዛሬው የ27 ቱ አባል ሃገራት መሪዎች ጉባኤ ከመጀመሩ አስቀድሞ የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ፍራንሷ ኦሎንድ እንደተናገሩት ጉባኤው በግለሰቦችም ሆነ በኩባንያዎች ደረጃ ለሚፈፀመው የታክስ ማጭበርበር እኩል ትኩረት ይሰጠዋል ።