በቦስተኑ የቦንብ ጥቃትና ኢትዮ አሜሪካዊ ወጣት

በተለይ የሳርናየብ ርችቶች የተቀመጡበትን ቦርሳና ሌሎች ቁሳቁሶች ከሚኖርበት የአዳሪ ተማሪ መኝታ ክፍል በማሸሽና ለፌደራል የህግ አስፈጻሚ አካላት በመዋሸት መከሰሳቸው ሲነገር ቆይቷል።