በኤርትራ 10,000 የፐለቲካ እስረኞች ካለፍርድ እንደተያዙ አምነስቲ ገለጸ

ኤርትራ ውስጥ በብዙ ሺዎች የሚቆጠሩ የፖለቲካ እስረኞች ካለምንም የፍርድ ሂደት ጭቃኔ በተመለላበት ሁኔታ እንደተያዙ አምነስቲ ኢንተርናሽናል የተባለው አለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ድርጅት አስገንዝቧል።