በአብዬ ግዛት የተቀሰቀሰዉ አዲስ ግጭት

ባለፈዉ ሳምንት መጨረሻ ሱዳን ዉስጥ በነዳጅ ዘይት በታደለዉ በአብዬ ግዛት የ21 ሰዎች ህይወት የጠፋበትን የጎሳ ግጭት ለማርገብ ሁለቱ የሱዳን ፕሪዚደንቶች መነጋገራቸዉን ገልጸዋል። የደቡብ ሱዳን ፕሪዚደንት ሳልቫኪር እና የሱዳን ፕሪዚደንት ኦማር አልበሽር ለንግግር