የባለ ራዕይ ወጣቶች የመፍትሄ ጥሪ

ባለራዕይ ወጣቶች ማሕበር ኢትዮጵያ ዉስጥ እየተፈጸሙ ነዉ ያላዋቸዉን የህዝብ መፈናቀል፤ የፕሪስ አፈና እና የጋዜጠኞች መታሰርን ለማስወገድ ብሄራዊ ኮሚቴ ማቋቋም እንደሚጠቅም አስታወቀ ።