የኢጣልያ አዲሱ መንግሥትና ፈተናዎቹ

ዛሬና ነገ በሚሰጠው የመታማኛ ድምፅ ሌታ የራሳቸውን የዴሞክራሲያዊ ፓርቲና ከርሳቸው ፓርቲ ጋር የሚጣመረውን የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ሲልቪዮ ቤርሉስኮኒን የህዝብ ነፃነት ፓርቲ ድጋፍ ያገኛሉ ተብሎ ይጠበቃል ።