የግራዚያኒ መታሰቢያና የኢትዮጵያውያን ቁጣ፣

ሚያዝያ 27 ቀን 2005 ፤ የጥንታዊት ኢትዮጵያ አርበኞች፣ በፋሺስት ኢጣልያ ላይ ድል ተቀዳጅተው ንጉሠ ነገሥቱ ከስደት ወደ ሀገራቸው ተመልሰው የገቡበት 72ኛ ዓመት ክብረ በዓል ይከበራል። ያለፈው ቁጭት ሳይበርድ፤ «የኢትዮጵያና የሊቢያ ዐራጅ፤ መታሪ»