የግራዚያኒ መታሰቢያና የኢትዮጵያውያን ቁጣ፣
ሚያዝያ 27 ቀን 2005 ፤ የጥንታዊት ኢትዮጵያ አርበኞች፣ በፋሺስት ኢጣልያ ላይ ድል ተቀዳጅተው ንጉሠ ነገሥቱ ከስደት ወደ ሀገራቸው ተመልሰው የገቡበት 72ኛ ዓመት ክብረ በዓል ይከበራል። ያለፈው ቁጭት ሳይበርድ፤ «የኢትዮጵያና የሊቢያ ዐራጅ፤ መታሪ»
ሚያዝያ 27 ቀን 2005 ፤ የጥንታዊት ኢትዮጵያ አርበኞች፣ በፋሺስት ኢጣልያ ላይ ድል ተቀዳጅተው ንጉሠ ነገሥቱ ከስደት ወደ ሀገራቸው ተመልሰው የገቡበት 72ኛ ዓመት ክብረ በዓል ይከበራል። ያለፈው ቁጭት ሳይበርድ፤ «የኢትዮጵያና የሊቢያ ዐራጅ፤ መታሪ»