የኢትዮጵያ ሚና በአፍሪቃ

ለቀድሞው የአፍሪቃ አንድነት ድርጅት ለአሁኑ የአፍሪቃ ህብረት ምሥረታ ግንባር ቀደም ሚና በመጫውት ስሟ የሚነሳ ሃገር ናት ። ከዚያም ቀደም ሲል ሃገሪቱ ከቅኝ አገዛዝ ነፃ ለመውጣት የሚታገሉ ሽምቅ ተዋጊዎችን በመደገፍ ለአፍሪቃ ከቅኝ ግዛት መላቀቅ ያደረገችው አስተዋጽኦም ቀላል ግምት የሚሰጠው አይደለም ።