የኢትዮጵያ ምርጫ፤ ሠብአዊ መብትና ዉዝግብ

ጠቅላይ ሚንስትር ሐይለ ማርያም ብራስልስ ላይ እንዳሉት መንግሥታቸዉ ከዓለም አቀፉ ድርጅት ሸላሚዎች ጋር አይግባባም፥ እንዲያዉም ይቃረናል።ከዋሽግተን ዲሲ የደረሰንን ዘገባ ከተከታተላችሁት፥ የዩናይትድ ስቴትስ ዉጪ ጉዳይ ሚንስቴር አርብ ማታ ይፋ ያደረገዉ ዓመታዊ ዘገባ ከጠቅላይ ሚንስትር ሐይለ ማርያም መግለጫ ጋር መቃረኑን አስተዉላችኋል