የኢትዮጵያውያን ስደተኞች አሳዛኝ ዕጣ ፈንታ

በየመን የሚገኙ ኢትዮጵያዊያንስደተኞች ስቃይ ዛሬም እንደቀጠለ ነው። ስደተኞቹ ወደ ሀገር ለመመለስ ያቀረቡት ጥያቄአቸውም ከሚመለከታቸው ወገኖች ሰሚ አላገኘላቸውም።