የቡድን 8 ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጉባኤ ፍፃሜ

የአስተናጋጇ የብሪታኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዊሊያም ሄግ ከጉባኤው ፍፃሜ በኋላ በሰጡት መግለጫ ከ70 ሺህ በላይ የሚገመት ህዝብ እንዳለቀበት ለሚገመተው የሶሪያው ግጭት ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮቹ መፍትሄ ማግኘት እንደተሳናቸው አስታውቀዋል ።