ወታደራዊ መጫሚያዎች በዘመናዊ ሊተኩ ነው Ethiopian Reporter May 11, 2011 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics ጥቁር ዓባይ ጫማ ፋብሪካ ከሚቀጥለው ዓመት ጀምሮ የመከላከያና የፖሊስ አባላት የሚጫሙዋቸውን ቦት (ከስክስ) ጫማዎች ማምረት በማቆም፣ ምቹና ዘመናዊ ወታደራዊ ጫማዎች በማምረት ሊተካቸው ነው፡፡