ኤች አይ ቪ፤ ሳንባ ነቀርሳ፤ ወባና የመከላከያዉ ርዳታ

ድርጅቱ የበሽታዎቹን ሥጋት ለማስወገድ የሚያደርገዉን ጥረት ለማጠናከር እና ርዳታዉን ለማስፋፋት ለሚቀጥሉት ሰወስት ዓመታት አስራ-አምስት ቢሊዮን ዶላር በሚያገኝበት ሥልት ላይ ብራስልስ-ቤልጂግ ዉስጥ ከለጋሽ መንግሥታት፥ ከማሕበራትና ከድርጅት ተጠሪዎች ጋር እየተነጋገረ ነዉ