ኢትዮጵያ የዓለም ኢኮኖሚ ፎረምን ልታዘጋጅ ነው

በቅርቡ በደቡብ አፍሪካ የተካሔደው የ2011 የዓለም የኢኮኖሚ ፎረም ጉባዔ ኢትዮጵያ በመጪው ዓመት የሚካሄደውን እንድታዘጋጅ መረጠ፡፡