የፀሐይ መብራት በአዲስ አበባ

የመስተዳድሩ የመንገዶች ባለሥልጣን እንዳስታወቀዉ እስካሁን ከሁለት መቶ ኪሎ ሜትር በሚበልጥ ርዝመት ላይ የሚገኙ የመንገድ ላይ መብራቶች በፀሐይ ሐይል ተተክተዋል።