የአውሮፓ ህብረት ና ዚምባብዌ

በውሳኔው መሰረት በ81 ግለሰቦችና በ8 ድርጅቶች ላይ ተጥሎ የነበረው የንግድና የጉዞ እገዳ ተነስቷል ። የዚምባብዌ ፕሬዝዳንት ሮበርት ሙጋቤን ጨምሮ 10 ግለሰቦችና 2 ኩባንያዎች ግን አህንም እገዳው እንደፀናባቸው ይቆያል ።